በደቡብ ክልል በሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል በሃዋሳ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው የስፖርት ውድድር በሲዳማ ተማሪዎች አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

መንግስት በመከተል ላይ ባለው ሲዳማን ከፋፍሎ የማስተዳደር ፖሊስ የተነሳ የሲዳማ ዞንን እና ሐዋሳ ከተማ ኣስተዳደርን ወክለው በክልሉ የተማሪዎች ውድድር ላይ የተሳተፉት የሲዳማ ተማሪዎች በኣጠቃላይ 38 የወርቅ፤ 36 የብር እና 40 የነሀስ ሜዳሊያዎችን ስብስበዋል።
የመዝጊያ ፕሮግራሙን የተከታተለው የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ሪፖተር እንደዘጋበው፤ የሲዳማ ተማሪዎች በክልል ደረጃ ተዘጋጅቶ ለሁለት ሳምንታት በተካሄደው በዚህ ውድድር ላይ በእግር ፣በመረብና በእጅ ኳስ ፣በአትሌቲክስ፣ ፣ በውሃ ዋና፣ ፣ በሜዳና በጠረጴዛ ቴኒስ ፣ ተሳታፊ ሆነዋል ።

በፓራሎምፒክ ወይም በአካል ጉዳተኞች የስፖርት ውድድርም የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ወክለው የተሳተፉ የሲዳማ ተማሪዎች 11 የወርቅ ፣9 የብር ፣10 የነሀስ ሜዳሊያ አግኝተዋል።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር